በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ አበባ ውስጥ ለሦስት ቀናት ፍተሻ ተደረገ


አዲስ አበባ ውስጥ ለሦስት ቀናት ፍተሻ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00

በአዲስ አበባ ለሦስት ቀናት በተደረገ ፍተሻ አያሌ የጦር መሳሪያዎችን እና 242 ተጠርጣሪዎቹን መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በሌላ በኩል ደግሞ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በሃገር ክህደት ወንጀል ጠርጥሬያቸዋለሁ ባላቸው 96 ሰዎች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ማውጣቱን ይፋ አደረገ።

XS
SM
MD
LG