የአምነስቲ ሪፖርት በማይካድራ ጭፍጨፋ
ማይካድራ ውስጥ በመቶዎች ሲቪሎች ላይ ጭፍጨፋ ለመካሄዱ ማስረጃ እንዳለው አምነስቲ አስታወቀ።ድርጊቱ በትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ስለመፈፀሙ መረጃዎች ያመለክታሉ ሲል ያነጋገራቸውን እማኞች ቃል ጠቅሶ በሪፖርቱ ላይ አስፍሯል።የትግራይ ክልል በትግራይ ሕዝብ ላይ የተጀመረው ከባድ የዘር ማጥፋት ወረራን ለመቀጠል ሆን ተብሎ የተሰራጨ የሐሰት ዜና ነው ብሎታል። በአካባቢው የነበረ የህወሃት ልዩ ሃይልና ሚሊሻ የፈጸመው ጅምላ ጭፍጨፋ ነው ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል:
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 01, 2021
አድዋና በጎ ፈቃደኝነት
-
ፌብሩወሪ 28, 2021
ትግራይ እየተፈፀሙ ናቸው የሚባሉ የጭካኔ አድራጎቶች እንዳሳሰበው የአሜሪካ መንግሥት ገለፀ
-
ፌብሩወሪ 28, 2021
ኢትዮጵያዊያንን በኢንተርኔት የሚያሳትፍ ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዉድድር
-
ፌብሩወሪ 27, 2021
የኦሮሞ ማህበረሰብ በዋሺንግተን ዲሲ ያስተባበረው ሰልፍ ተደረገ
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
የዓለም የምግብ ፕሮግራም ለትግራይ ተጨማሪ ድጋፍ ጠየቀ
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
ኢሰመኮ ስለአምነስቲ ሪፖርት