የአምነስቲ ሪፖርት በማይካድራ ጭፍጨፋ
ማይካድራ ውስጥ በመቶዎች ሲቪሎች ላይ ጭፍጨፋ ለመካሄዱ ማስረጃ እንዳለው አምነስቲ አስታወቀ።ድርጊቱ በትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ስለመፈፀሙ መረጃዎች ያመለክታሉ ሲል ያነጋገራቸውን እማኞች ቃል ጠቅሶ በሪፖርቱ ላይ አስፍሯል።የትግራይ ክልል በትግራይ ሕዝብ ላይ የተጀመረው ከባድ የዘር ማጥፋት ወረራን ለመቀጠል ሆን ተብሎ የተሰራጨ የሐሰት ዜና ነው ብሎታል። በአካባቢው የነበረ የህወሃት ልዩ ሃይልና ሚሊሻ የፈጸመው ጅምላ ጭፍጨፋ ነው ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል:
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
የፓርኪንሰን’ስ በሽታ ምንነት እና ሕክምና
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር የማዕድን ዘርፉን ለማልማት ብርቱ ፍላጎት አለው
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
የእስራኤል ሐማስ የተኩስ አቁም ስምምነት ቀጥሏል
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
የአሜሪካ የጸረ ኤች አይ ቪ ድጋፍ ጉዳይ በደቡብ አፍሪካ የፈጠረው ስጋት
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
አሜሪካ ርዳታ ማቋረጧን ተከትሎ፣ የአፍሪካ ሃገራት አማራጭ መፍትሄ ለመሻት እየተንቀሳቀሱ ነው
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
የአራት አስርታት የሙዚቃ ዓለም ጉዞ .. የዘፈን ግጥሞች ደራሲው ያየህይራድ አላምረው ሲታወስ