በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በግጭት ወቅት አርማው እንዲከበር የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጠየቀ


በግጭት ወቅት አርማው እንዲከበር የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:35 0:00

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በመከላከያ ሰራዊት እና ትግራይ ክልል ሃይሎች መካከል ጦርነት በሚደረግባቸው ቦታዎች ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ በሚጥርበት ይጠቀምባቸው የነበሩ መኪኖች በጥይት መመታታቸውን አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG