በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትረምፕ ውጤቱን ሲሞግቱ ባይደን የሽግግር ሥራ ጀምረዋል


ትረምፕ ውጤቱን ሲሞግቱ ባይደን የሽግግር ሥራ ጀምረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:55 0:00

ፕሬዚዳንት ትረምፕ በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊው ምርጫ ይጭበረበራል የሚለው እምነታቸውን አሁንም ገፍተውበታል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ፣ የምርጫው አሸናፊ መሆናቸውን የተነበየው የቀድሞ ም/ል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ደግሞ በዚህ ሳምንት የኮቪድ-19 ግብረ ኃይል እንደሚያቋቁሙ አስታውቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG