በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቃለ ምልልስ ከአምነስቲ ኢንተርናሽናል አጥኒ ጋር


ቃለ ምልልስ ከአምነስቲ ኢንተርናሽናል አጥኒ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:55 0:00

በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ "ጋዋ ጋንቃ" ተብሎ በሚጠራው ቀበሌ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 54 የአማራ ብሔር ተወላጆች በአንድ ትምሕርት ቤት ውስጥ በታጣቂዎች መገደላቸውን ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲኢንተርናሽናል ትላንት ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። ይህ ቁጥር እስካሁን የተቆጠረውን አስክሬን መሰረት ያደረገ እንደሆነ ጠቅሶ ቁጥሩ ሊጨምር ይችላል ብሏል።

XS
SM
MD
LG