በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትውልደ-አሜሪካዊያን እና የዮናይትድ ስቴትስ ምርጫ


ከግራ ወደ ቀኝ ዮሃንስ ፍስሐ ፣አቶ ታመነ ካሱ እንዲሁም ቴዎድሮስ በፍቃዱ
ከግራ ወደ ቀኝ ዮሃንስ ፍስሐ ፣አቶ ታመነ ካሱ እንዲሁም ቴዎድሮስ በፍቃዱ

ቀጣዩን የዩናይትድ ስቴትስ መሪ የሚለየው ምርጫ የፊታችን ማክሰኞ ይደረጋል።ዮናይትድ ስቴትስን መኖሪያቸው ያደረጉ ትውልደ- ኢትዮጵያዊያንም በሀገሪቱ ሊኖር የሚገባውን አስተዳደር ይገነባልናል የሚሉትን ዕጩ ለመምረጥ እየተሰናዱ ነው። አንዳንዶቹም በቅድመ-ምርጫ ስነ-ስርዓት በኩል ድምጻቸውን ከቀናት በፊት ሰጥተዋል።

ሀብታሙ ስዩም የዘንድሮውን የዮናይትድ ስቴትስ ምርጫ መሰረት አድርጎ ሀሰባቸውን ለመስማት የተወሰኑ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን አነጋግሯል።በመቀጠል ይሰማል።

XS
SM
MD
LG