በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕ/ት ትራምፕን ንግግር የተቃወሙ ትውልደ- ኢትዮጵያዊያን ሰለማዊ ሰልፍ አደረጉ


የፕ/ት ትራምፕን ንግግር የተቃወሙ ትውልደ- ኢትዮጵያዊያን ሰለማዊ ሰልፍ አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ ያደረጉትን ንግግር በመቃወም ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ -ኢትዮጵያዊያን ከፕሬዚደንቱ መኖሪያ ስፍራ "ዋይት ኃውስ " ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። የፕሬዚደንቱ ንግግር የሁለቱን ሀገራት የቆየ ወዳጅነት የሚሸክር እና ተገቢነት የሌለው ነው ሲሉም ተችተዋል።

XS
SM
MD
LG