"ኢትዮጵያ ጾታዊ ጥቃት ፈጻሚዎችን እስከ እድሜልክ ድረስ ተወቃሽ የሚያደርግ የምዝገባ ስርዓት ልትጀምር ነው"
በኢትዮጵያ የጾታዊ ጥቃት ቁጥር ለመቀነስ በፍርድ ቤት ወንጀልኝነታቸው የተረጋገጡ ጥቃት አድራሾችን ማዕከላዊ በሆነ መልኩ የሚመዝግብ እና ከተመረጡ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎች ለማግለል የሚረዳ የብሄራዊ የጾታዊ ጥቃት አድራሾች ምዝገባ ሊጀመር ነው ተባለ፡፡ኤደን ገረመው በሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬተር የሆኑት አቶ አድነው አበራን እና የኢትዮጵያን ሴቶች ማህበራት ንቅናቄ ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳባ ገ/መድህንን አነጋራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 25, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ