"ኢትዮጵያ ጾታዊ ጥቃት ፈጻሚዎችን እስከ እድሜልክ ድረስ ተወቃሽ የሚያደርግ የምዝገባ ስርዓት ልትጀምር ነው"
በኢትዮጵያ የጾታዊ ጥቃት ቁጥር ለመቀነስ በፍርድ ቤት ወንጀልኝነታቸው የተረጋገጡ ጥቃት አድራሾችን ማዕከላዊ በሆነ መልኩ የሚመዝግብ እና ከተመረጡ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎች ለማግለል የሚረዳ የብሄራዊ የጾታዊ ጥቃት አድራሾች ምዝገባ ሊጀመር ነው ተባለ፡፡ኤደን ገረመው በሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬተር የሆኑት አቶ አድነው አበራን እና የኢትዮጵያን ሴቶች ማህበራት ንቅናቄ ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳባ ገ/መድህንን አነጋራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 19, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 18, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 17, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 16, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA