በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምበጣ መንጋ ጉዳትን ለመከላከል ኮሚቴ ተቋቋመ


የአምበጣ መንጋ ጉዳትን ለመከላከል ኮሚቴ ተቋቋመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00

የአንበጣ መንጋ በትግራይ ክልል እያደረሰ ያለውን ጉዳት ለመጋፈጥ የሚያስችል ኮሚቴ ማቋቋሙን የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ገልጿል። ኮሚቴው አንበጣውን ለመከላከል የሚያግዝ ገንዘብ በእርዳታ እንደሚያሰባስብና አዲስ አበባ ላይ ነገ የሚካሄድ መርኃግብር ማዘጋጀቱን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG