በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል በቤንች ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት ሰዎች ተገደሉ


በደቡብ ክልል በቤንች ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:29 0:00

በደቡብ ክልል በቤንች ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ "ማንነታቸው ያልታወቀ ታጣቂዎች ፈፀሙት” በተባለ ጥቃት አንድ ህፃንን ጨምሮ አሥራ ሦስት ሰዎችን መግደላቸውንና አምስት ማቁሰላቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG