በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ አበባ ውስጥ የኮሮናቫይረስ ተጋላጭነት ለመቀነስ ተጨማሪ አውቶቡሶች ተመደቡ


አዲስ አበባ ውስጥ የኮሮናቫይረስ ተጋላጭነት ለመቀነስ ተጨማሪ አውቶቡሶች ተመደቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

የአዲስ አበባ አስተዳደር 560 ተጨማሪ አውቶቡሶችን ተከራይቶ ወደ ሥምሪት ማስገባቱን ምክትል ከንቲባዋ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል። እርምጃው የኅብረተሰቡን የኮሮናቫይረስ ተጋላጭነት ለመቀነስ የታሰበ መሆኑንም የከተማዪቱ የትራንስፖርት ቢሮ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG