በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ የፍልሰተኞች ፍሰት ገፅታ በትክክል እንደማይገለጽ ተጠቆመ


የአፍሪካ የፍልሰተኞች ፍሰት ገፅታ በትክክል እንደማይገለጽ ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

የአፍሪካ የፍልሰተኞች ፍሰት ገፅታ ብዙውን ጊዜ በትክክል እንደማይገለጽ የአፍሪካ ህብረትና ዓለማቀፍ የፍልሰት ድርጅት ያወጡት አብይ ዘገባ ያመለክታል። አብዛኞቹ አፍሪካውያን ፍልሰተኞች ባህሮቻችንና ውቅያኖሶችን በብልሹ ጀልባዎች ለማቋረጥ የሚሞክሩ ሳይሆኑ የአፍሪካን ድንበሮች በየብስ የሚሻገሩ ናቸው ይላል ዘገባው። የአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢ ሳይመን ማርክስ ከአዲስ አባባ የላከው ዘገባ ዘርዝሩን ይዟል።

XS
SM
MD
LG