በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንበጣ መንጋን ለመቆጣጠር አስቸጋሪ ሆኗል ተባለ


የአንበጣ መንጋን ለመቆጣጠር አስቸጋሪ ሆኗል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:20 0:00

በኢትዮጵያ የተከሰተውን የአንበጣ መንጋን ለመከላከል እስካሁን ከ700ሺ በላይ ሄክታር መሬት ላይ ርጭት መደረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም ሆኖ ግን የአንበጣ መንጋውን ለመቆጣጠር አስቸጋሪ ሆኗል ተብሏል።

XS
SM
MD
LG