በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የንጉስ ሃላላ ድንጋይ በዩኔስኮ ዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ እንቅስቃሴ ተጀምሯል


የንጉስ ሃላላ ድንጋይ በዩኔስኮ ዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ እንቅስቃሴ ተጀምሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:55 0:00

በዳውሮ ዞን የሚገኘው የንጉስ ሃላላ የድንጋይ ካብ በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ እንቅስቃሴ መጀመሩን አንድ የዞኑ የሥራ ኃላፊ አስታወቁ። ካቡ የዳውሮ ህዝብ መለያና የጥንት ታሪኩ ምልክት እንደሆነም ተናገሩ። በገበታ ለሃገር እንዲለሙ ዕቅድ ከተያዘላቸው የኮይሻ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ መሆኑ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG