በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል ስለተከሰተው የበርሃ አምበጣ


በትግራይ ክልል ስለተከሰተው የበርሃ አምበጣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00

በትግራይ አካባቢዎች ተከሰተውን የበርሃ አምበጣ መከላከል እንዳይቻል መረጃ ከመከልከል ጀምሮ እንቅፋት እየፈጠረ ያለው የትግራይ ክልል መንግሥት እንጅ ግብርና ሚኒስቴር አለመሆኑን ሚኒስቴር መ/ቤቱ አስታወቀ፡፡ ክልሉ እንደ አገር የተከሰተውን የበርሃ አምበጣ የፖለቲካ ቅርጽ ከመስጠት እንዲቆጠብም ሚኒስቴር መ/ቤቱ አሳስቧል፡፡

XS
SM
MD
LG