"በሰባት ወር ጊዜ ውስጥ ከ 5 ሚሊየን ብር በላይ እርዳታ መለገስ የቻለው የኢንስታግራም ገጽ" የእምቧ ቤተሰብ
የእምቧ ቤተሰብ ባለፉት 7 ወራት ውስጥ የተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦችን በመጋበዝ እምቧ ማለት፣ መደነስ፣ ጥሬ ሽንኩርት መብላት የመሳሰሉ አዝናኝ እና አስቂኝ የሆኑ ፈተናዎችን በመፈተን ውርርድ እየተወራረዱ ገቢ ያሰባስባሉ፡፡ ገንዘቡም ተሰባስቦ ለተለያዩ ጉዳዮች እና ችግሮች መፍትሄ እንዲሆን ይደረጋል፡፡ በገጹ ገቢ ከተሰባሰበላቸው ግለሰቦች መሃከል አንዷ የሆነችውን መቅደስ ወ/ሚካኤል እና የቡድኑን መስራች ያሬድ ነጋሽ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ