"በሰባት ወር ጊዜ ውስጥ ከ 5 ሚሊየን ብር በላይ እርዳታ መለገስ የቻለው የኢንስታግራም ገጽ" የእምቧ ቤተሰብ
የእምቧ ቤተሰብ ባለፉት 7 ወራት ውስጥ የተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦችን በመጋበዝ እምቧ ማለት፣ መደነስ፣ ጥሬ ሽንኩርት መብላት የመሳሰሉ አዝናኝ እና አስቂኝ የሆኑ ፈተናዎችን በመፈተን ውርርድ እየተወራረዱ ገቢ ያሰባስባሉ፡፡ ገንዘቡም ተሰባስቦ ለተለያዩ ጉዳዮች እና ችግሮች መፍትሄ እንዲሆን ይደረጋል፡፡ በገጹ ገቢ ከተሰባሰበላቸው ግለሰቦች መሃከል አንዷ የሆነችውን መቅደስ ወ/ሚካኤል እና የቡድኑን መስራች ያሬድ ነጋሽ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 26, 2021
ለውጥ በዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት የዓለም አቀፍ ሚዲያ ተቋም
-
ጃንዩወሪ 26, 2021
ትምህርት በዩቲዩብ
-
ጃንዩወሪ 26, 2021
የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ
-
ጃንዩወሪ 26, 2021
ባለቤት አልባ ህንፃዎች በአዲስ አበባ
-
ጃንዩወሪ 26, 2021
ባይደን እገዳውን በማንሳታቸው ናይጄሪያውያን ተደስተዋል
-
ጃንዩወሪ 25, 2021
በትግራይ ክልል የሕይወት አድን ድጋፍ እንዲፋጠን የአሜሪካ አምባሳደር አሳሰቡ