በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በጥበብ ውስጥ ያለው ደስታ በገንዘብ የሚመጣው ሳይሆን በስራው ላይ ያለው ነው" እያሱ ተላይነህ


"በጥበብ ውስጥ ያለው ደስታ በገንዘብ የሚመጣው ሳይሆን በስራው ላይ ያለው ነው" እያሱ ተላይነህ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:49 0:00

እያሱ ተላይነህ የሙሉ ጊዜ ሰዓሊ ነው፡፡ በቅርቡም በአፍሪካን ኢመርጂንግ ፔይንቲንግ ኢንቪቴሽናል(EPI) ካለፉት ሶስት ኢትዮጵያውያን መሃከል አንዱ ሆኗል፡፡ በጥበብ ውስጥ ያለው ደስታ ገንዘብ ሳይሆን ጥበብን መስራቱ ነው የሚለው ወጣቱ ሰዓሊ ሕይወት ቀላል አለመሆኗንም ያጋራል፡፡ ኤደን ገረመው ከእያሱ ጋር የነበራትን ቆይታ እንዲህ አሰናድታዋለች፡፡

XS
SM
MD
LG