No media source currently available
ትንሳኤ አለማየሁ የአራተኛ ዓመት የመቀሌ ዩኒቨርስቲ የመካኒካል ምህንድስና ተማሪ፤ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ህዋ ሳይንስ ማኅብረሰብ ምክትል ሊቀመንበር እና በተባበሩት መንግስታት የስፔስ ጄኔሬሽን አማካሪ ቢሮ የኢትዮጵያ ተጠሪ ነው፡፡ ከሰሞኑም ሃገሩን ወክሎ የአፍሪካ ወጣቶች በህዋስ ሳይንሱ በሰፊው እንዲሳተፉ ምን መደረግ እንዳለበት ረቂቅ ጽሁፍ የህዋ ጠበብት በሚያዘጋጀው ስብሰባ ላይ ሊያካፍል ዝግጅቱን ጨርሷል፡፡