በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኢሬቻ በዓል አዲስ አበባ መግባት መከልከላቸውን አንዳንድ ነዋሪዎች ገለፁ


please wait

No media source currently available

0:00 0:06:56 0:00

በአዲስ አበባ እና በቢሾፍቱ ቅዳሜና እሁድ ይከበራል በተባለው የኢሬቻ በዓል ላይ ለመታደም ወደ አዲስ አበባ ጉዞ የጀመሩ ሰዎች አዲስ አበባ እንዳይገቡ በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች መከልከላቸውን አንዳንድ የምዕራብ ኦሮሚያ ከተሞች ነዋሪዎች ገለፁ::

XS
SM
MD
LG