No media source currently available
በአዲስ አበባ እና በቢሾፍቱ ቅዳሜና እሁድ ይከበራል በተባለው የኢሬቻ በዓል ላይ ለመታደም ወደ አዲስ አበባ ጉዞ የጀመሩ ሰዎች አዲስ አበባ እንዳይገቡ በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች መከልከላቸውን አንዳንድ የምዕራብ ኦሮሚያ ከተሞች ነዋሪዎች ገለፁ::