በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ተጠርጣሪው መሳሪያዎቹን ከትግራይ ጭኖ እንደመጣ አምኗል” - የብሔራዊ መረጃና ደህንነት


“ተጠርጣሪው መሳሪያዎቹን ከትግራይ ጭኖ እንደመጣ አምኗል” - የብሔራዊ መረጃና ደህንነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:16 0:00

በሃይማኖታዊና ሕዝባዊ በዓላት ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈጸምየተዘጋጀ የጦር መሳሪያና በድርጊቱ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥርስር ዋሉ። በድርጊቱ የተጠረጠሩት ግለሰቦች ከእነ መሳሪያቸውየተያዙት ደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ ከተማ ላይ ነው ተብሏል፡፡“ሕወሓት እንዲህ በወረደ ተግባር አይሳተፍም” - የሕወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል

XS
SM
MD
LG