No media source currently available
የኮሮና ቫይረስ በዓለማችን ላይ ከተከሰተ በኃላ የሰው ልጅ ከቴክኖሎጂ ጋር ያለው ጥምረት ይበልጥ እየጠነከረ መሄዱን ተከትሎ፣ ጀርመን ሀገር የሚገኝ ስቲፍድ የተሰኘ የሚዲያ ተቋም የሰውን የእለት ተእለት እንቅስቃሴ ይበልጥለማቅለል የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን ለዓለም ለህዝብ ያቀረቡ 80 ድርጅቶችን መርጦ አስተዋውቋል።