በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የኢትዮጵያን አንድነትና ሉዓላዊነት ወደ ኋላ የሚመልስ አንዳች ሃይል የለም” - አቶ ሽመልስ አብዲሳ


“የኢትዮጵያን አንድነትና ሉዓላዊነት ወደ ኋላ የሚመልስ አንዳች ሃይል የለም” - አቶ ሽመልስ አብዲሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:32 0:00

በደቡብ ክልሉ በ2011 እና 2012 ዓ.ም ተፈጥሮ የነበረው የፀጥታ መታወክ ችግር ለመፍታት ለሠሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እና የፀጥታ ኃይል አባላት እውቅና ተሰጣቸው። የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው እና የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሥነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።

XS
SM
MD
LG