በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮንግረስ አባላት የአፍሪካ ዴሞክራሲ ወደኋላ እየተጎተተ ነው ይላሉ


የኮንግረስ አባላት የአፍሪካ ዴሞክራሲ ወደኋላ እየተጎተተ ነው ይላሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:32 0:00

የዩናይትድ ስቴት ህግ አውጭዎች፣ በከሰሃራ በታች ባሉ አንዳንድ የአፍሪካ አገሮች፣ ወደ ኋላ እየተንሸራተቱና እየተሸረሸሩ ሄደዋል ያልዋቸውን የዴሞክራሲና የዴሞክራሲ ተቋማት፣ በአፍሪካ የኢኮኖሚ እድገት፣ እንዲሁም በጤና እና በትምህርት አቅርቦት ላይ የሚያስከትሏቸውን ችግርን ለመመርመር የተሰዩሙት የምክር ቤቱ የን ኡስ ኮሚቴ አባላት በትናንትናው እለት ተሰብስበው ነበር፡፡

XS
SM
MD
LG