በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮሮና በኒዮርክ እየተመለሰ ይሆን?


ኮሮና በኒዮርክ እየተመለሰ ይሆን?
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:23 0:00

በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁ የአሜሪካ ከተሞች ውስጥ ከፍተኛውን ተጎጂዎች ያስመዘገበችው ኒዮርክ ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ እየተመለሰች መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡ የክፍለ ግዛቱ ገዥ አንድሩ ኩሞ ተቋርጠው የነበሩ የንግድ እንስቃሴዎችና ትምህር ቤቶች ከብርቱ ጥንቃቄ ጋር እንዲከፈቱ ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡ ከትናንት ከመስከረም 30 ጀምሮ፣ በውጭ ብቻ ተገድበው የቆዩ ምግብ ቤቶች፣ የቤት ውስጥ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ ፈቃድ ሰጥተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG