ዋሽንግተን ዲሲ —
ውሳኔውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ማንነት ቋሚ ኮሚቴ ማስገባታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ በስልክ ገልፀዋል። በዞኖቹ ከሚነገረው ውጭ በፌዴራል መንግሥትም ሆነ በፌሬዴሽን ምክር ቤት ስለ አደረጃጀቱ የተባለ ነገር ግን የለም።
(ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)