ኢዘዲን ካሚል በቴክኖሎጂው ዘርፍ የኢትዮጵያ አምባሳደር እንዲሆን በአፍሪካን ኢኖቬሽን ዊክ ተመረጠ
የ12 ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ የሆነው ኢዘዲን 34 የቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎችን አበርክቷል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም በጸሃይ ሃይል በመጠቀም ከ60 ኪሎሜትር በላይ መጓዝ የሚችል ባለ3 እግር ተሽከርካሪ፣ ከሩቅ በመሆን ሌባን መቆጣጠሪያ፣ እንዲሁም ከንክኪ ውጪ ፈሳሽ ሳሙና የሚረጭ መሳሪያ እና በእጃችን ፊታችንን እንዳንነካ የሚያስታውስ የእጅ ብራስሌት/ጌጥ ሰርቷል፡፡ አፍሪካን ኢኖቬሽን ዊክ ይህን ወጣት የኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ አምባሳደር ይሆን ዘንድ መርጦታል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
በሥነ-ጥበብ ማህበረሰብን ማከም ይቻላል - የሥነ-ጥበብ ባለሙያ ዮናስ ሀይሉ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 17, 2021
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ