ኢዘዲን ካሚል በቴክኖሎጂው ዘርፍ የኢትዮጵያ አምባሳደር እንዲሆን በአፍሪካን ኢኖቬሽን ዊክ ተመረጠ
የ12 ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ የሆነው ኢዘዲን 34 የቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎችን አበርክቷል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም በጸሃይ ሃይል በመጠቀም ከ60 ኪሎሜትር በላይ መጓዝ የሚችል ባለ3 እግር ተሽከርካሪ፣ ከሩቅ በመሆን ሌባን መቆጣጠሪያ፣ እንዲሁም ከንክኪ ውጪ ፈሳሽ ሳሙና የሚረጭ መሳሪያ እና በእጃችን ፊታችንን እንዳንነካ የሚያስታውስ የእጅ ብራስሌት/ጌጥ ሰርቷል፡፡ አፍሪካን ኢኖቬሽን ዊክ ይህን ወጣት የኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ አምባሳደር ይሆን ዘንድ መርጦታል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 02, 2022
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 01, 2022
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 30, 2022
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 29, 2022
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 28, 2022
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 27, 2022
ሰኞ፡-ጋቢና VOA