በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ለክብራቸው በሚመጥን መልኩ ይሸኛሉ” - ኮሚቴው


“ለክብራቸው በሚመጥን መልኩ ይሸኛሉ” - ኮሚቴው
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:11 0:00

አንጋፋው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) መስራች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እና የአደባባይ ምሑር ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም በ90 ዓመታቸው ሕይወታቸው አልፏል። ዛሬ የተቋቋመው ከቀብር አስፈፃሚ ኮሚቴ ለክብራቸው በሚመጥን መልኩ በሚሰናደ ሥነ ሥርዓት ሽኝታቸው ይከናወናል ብሏል።

XS
SM
MD
LG