በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የችሎት ዘገባ


የችሎት ዘገባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00

ፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እነ አቶ ጃዋር መሀመድንና እነ አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በሃያ ሦስት ሰዎችና በአንድ ድርጅት ላይ የጦር መሣሪያ ይዞ በመማፅና የርስ በርስ ጦርነት በማነሳሳት ወንጀል እንዲሁም በሽብር ወንጀል ክስ መሰረተባቸው። እነ አቶ ጃዋር በበኩላቸው ክሱ የሃሰት ክስ ነው መንግሥት ከምርጫ ሊያገላቸው አስቦ የተደረገ ነው ሲሉ ተቃወሙ። ፍ/ቤቱ ልዩ ልዩ ትዛዞችን ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG