በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮቪድ-19 በእስራኤል


ኮቪድ-19 በእስራኤል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:19 0:00

እስራኤል በሃገሪቱ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተጠቂዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ፣ በየቀኑ ወደ አምስት ሺ የሚደርሱ ሰዎች በቫይረሱ እየተጠቁ መምጣቻቸው ተዘግቧል፡፡ በዚህ የተነሳም በእስራኤል መንግሥት ለሦስት ሳምንታት እንዲቆይ የተጣለው የእንቅሳሴ ገደብ ዛሬ ዓርብ ተጀምሯል፡፡

XS
SM
MD
LG