በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋምቤላ ክልል በጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ሰዎች ተፈናቀሉ


በጋምቤላ ክልል በጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ሰዎች ተፈናቀሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

በጋምቤላ ክልል ከ19 ሺ ሰዎች በላይ በጎርፍ መጥለቅለቅ መፈናቀላቸውን የክልሉ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የላሬ ወረዳ አስተዳዳሪ ተፈናቃዮች በትምህርት ቤቶችና ዘመዶቻቸው ቤት ሰፍረው የሚገኙ ሲሆን ለወረርሽኝ ሊጋለጡ ስለሚችሉ በአፋጣኝ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲደረግ አሳስበዋል።

XS
SM
MD
LG