በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲሱ የመገናኛ ብዙሃን ፓሊሲ ፋይዳ


የአዲሱ የመገናኛ ብዙሃን ፓሊሲ ፋይዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:41 0:00

ባሳለፍነው 2012ዓ.ም. ማጠናቀቂያ ላይ የኢትዮጵያ ሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ፖሊሲ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ፀድቆ በስራ ላይ እንዲውል ወስኗል። የመገናኛ ብዙሃን ሲመራበት የቆየው ህግ ማሻሻያ ፀድቆ እንዲወጣ በሚጠበቅበት ወቅት ቀድሞ የወጣው የሚዲያ ፖሊሲ ለምን አስፈለገ? ፖሊሲው እየተሻሻለ ላለው የሚዲያ ህግና ዘርፈ ብዙ ችግሮች ላሉበት የኢትዮጵያ ሚዲያስ የሚጨምረው ነገር አለ ወይ?

XS
SM
MD
LG