በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮንጎ የተከሰተው ኢቦላ ወደ ሌሎች ሃገሮች ሊስፋፋ እንደሚችል ተገለፀ


ኮንጎ የተከሰተው ኢቦላ ወደ ሌሎች ሃገሮች ሊስፋፋ እንደሚችል ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00

ኮንጎ ዴሞክራሲያዊት ሪፖብሊክ ውስጥ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ድምበር ተሻግሮ ወደ ሌሎች ሃገሮች ሊስፋፋ እንደሚችል የዓለም የጤና ድርጅት ሥጋቱን ገልጿል። በቅርቡ የወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት በአሁኑ ሰዓት በኢቦላ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ አሥራ ሦስት የደረሰ ሲሆን አርባ ስምንት ሰዎች ደግሞ በበሽታው መሞታቸው ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG