በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮሮናቫይረስ ከተከሰተ በኋላ ከ3መቶ ሃምሳ በላይ ህፃናት ተድረዋል


ኮሮናቫይረስ ከተከሰተ በኋላ ከ3መቶ ሃምሳ በላይ ህፃናት ተድረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00

በአማራ ክልል በዘንድሮው ዓመት በተለይ የኮሮናቫይረስ ከተከሰተ ወዲህ ከ3መቶ ሃምሳ በላይ ህፃናት ያለ ዕድሜያቸው እንዲዳሩ መደረጉን የክልሉ ሴቶች ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ። ለጋብቻው መጨመር የት/ቤቶች መዘጋት ምክንያት መሆኑን ቢሮው አክሎ ገልጿል። የክልሉ ፖሊስ በበኩሉ ቁጥሩ የተጋነነ ነው ብሏል።

XS
SM
MD
LG