በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዋሽ ወንዝ እና የበሰቃ ሀይቅ በመሙላቱ ነዋሪዎች ተፈናቀሉ


የአዋሽ ወንዝ እና የበሰቃ ሀይቅ በመሙላቱ ነዋሪዎች ተፈናቀሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00

የአዋሽ ወንዝ እና የበሰቃ ሀይቅ ሙላትን ተከትሎ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸው ተነገረ። አደጋው የደረሰው የአዋሽ ተፋሰስን በሚያዋስኑ ምስራቅ ሸዋ እና አርሲ ዞን ወረዳዎች ሲሆን የመንግሥት ባለሥልጣናት የጉዳቱን መጠን አልገለፁም። በወንጂ ስኳር ፋብሪካ ብቻ ከአምስት ሺህ ሰዎች በላይ ከጎሮፉ ሸሽተው ቀያቸውን ለቀዋል ተብሏል።

XS
SM
MD
LG