በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቆይታ ፦ወጣቶችን በአነቃቂ መርሐ-ግብሮች ከምታግዘው ሀና ሀይሉ ጋር


.
.

በሃያዎቹ መጀመሪያ ላይ የምትገኘው ሀና ሀይሉ የወጣቶችን መንፈስ በሚያጠነክሩ ፣ ለበጎ ስራ በሚያነቃቁ ስልጠናዎች ብዙሃንን ለማገዝ እያጣረች ያለች ወጣት ናት።

ከተማሪነት ዘመኗ ጀምሮ ታደርጋቸው ከነበሩ ማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች ያገኘቻቸውን ልምዶች ፣ ከህይወት ገጠመኞቿ ጋር አቀናጅታ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍል ለመጡ ወጣቶች በተለያዩ መድረኮች እያጋራች ትገኛለች።

ከስራዋ ጋር የተያያዙ ሀሳቦችን ተጋርተናል።


XS
SM
MD
LG