በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቆይታ ፦ወጣቶችን በአነቃቂ መርሐ-ግብሮች ከምታግዘው ሀና ሀይሉ ጋር


.
.

በሃያዎቹ መጀመሪያ ላይ የምትገኘው ሀና ሀይሉ የወጣቶችን መንፈስ በሚያጠነክሩ ፣ ለበጎ ስራ በሚያነቃቁ ስልጠናዎች ብዙሃንን ለማገዝ እያጣረች ያለች ወጣት ናት።

ከተማሪነት ዘመኗ ጀምሮ ታደርጋቸው ከነበሩ ማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች ያገኘቻቸውን ልምዶች ፣ ከህይወት ገጠመኞቿ ጋር አቀናጅታ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍል ለመጡ ወጣቶች በተለያዩ መድረኮች እያጋራች ትገኛለች።

ከስራዋ ጋር የተያያዙ ሀሳቦችን ተጋርተናል።

“(የወጣቶችን) አመለካከት በመለወጥ ሀገራችንን መታደግ እንችላለን” የአነቃቂ መርሐ-ግብሮች አሰልጣኝ ሀና ሀይሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:32 0:00


XS
SM
MD
LG