በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መግለጫ


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:28 0:00

ከአርቲስት ሃጫሉ ግድያ በኋላ ሥልሳ ሰባት ምዕመናኗ ሆን ተብሎ በተቀነባበረና በተደራጀ አሠራር ተገደሉብኝ ስትል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አቤቱታ አሰምታለች። የኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥትና ፌዴራሉ መንግሥት የኦርቶዶክስ ኢትዮጵያውያንን ሰብዓዊና የዜግነት መብቶች እንዲያስከብሩ አሳሰበች።

XS
SM
MD
LG