በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ በመጪው ጥቅምት ሁለተኛ ሳተላይት ልታመጥቅ ነው፡፡


ኢትዮጵያ በመጪው ጥቅምት ሁለተኛ ሳተላይት ልታመጥቅ ነው፡፡
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ጥቂት ወራት ውስጥ ከቻይና ጋር በመተባበር ሁለተኛ ሳተላይት ወደ ህዋ ለማመንጠቅ ዝግጅቷን እያጠናቀቀች መሆኑን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ቲክኖሎጂ ኢኒስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ኤደን ገረመው የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰለሞን በላይ አነጋገራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡

XS
SM
MD
LG