No media source currently available
ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ጥቂት ወራት ውስጥ ከቻይና ጋር በመተባበር ሁለተኛ ሳተላይት ወደ ህዋ ለማመንጠቅ ዝግጅቷን እያጠናቀቀች መሆኑን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ቲክኖሎጂ ኢኒስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ኤደን ገረመው የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰለሞን በላይ አነጋገራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡