በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋቢና መዝናኛ | ቆይታ ከድምጻዊት ሙኒት መስፍን ጋር


ጋቢና መዝናኛ | ቆይታ ከድምጻዊት ሙኒት መስፍን ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:30:01 0:00

ሙኒት መስፍን የሶስት ዘመን ኢትዮጵያዊን ጆሯቸውን ከሚሰጧቸው ባለ ልዩ ቃና ሙዚቀኞች መካከል አንዷ ናት ። “ኖሮ ኖሮ “ የሚለውን ሙዚቃዋን በመሰሉ ብርታትን ቀስቃሽ ሙዚቃዎቿ በወጣቶች ዘንድ ንቃትን ፈጥራለች። የኮ/ል ለማ ደምሰውን “ አስታውሳለሁ” ፣የሰይፉ ዮሃንስን “ የከረሞ ሰው” እና የመሳሰሉትን ዳግም ባቀነቀነችነት አፍታ የአረጋዊያንን ትዝታ ቀሰቅሳለች።ህጻናትን እና ህጻንነትን በሚዘክሩ ስረወቿ ደግሞ ከመጪውን ትውልድ ጋር ተዋወቃለች።

XS
SM
MD
LG