በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንበጣ መንጋ በትግራይ ክልል


የአንበጣ መንጋ በትግራይ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00

የአንበጣ መንጋ ከትናንት በስትያ ጀምሮ በትግራይ ክልል ሦስት ወረዳዎች መከሰቱን የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታውቋል። የአምበጣ መንጋው እስከ አሁን በተወሰነ የጤፍ አዝርዕት ላይ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን የጉዳት መጠኑ እየተጠና ነው ተብሏል።

XS
SM
MD
LG