በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሮናቫይረስ ስርጭት በሲዳማ ክልል እየጨመረ ነው ተባለ


የኮሮናቫይረስ ስርጭት በሲዳማ ክልል እየጨመረ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

የኮሮናቫይረስ ሥርጭት በሲዳማ ክልል ኮሮናቫይረስ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሠራጨ መሆኑን የክልሉ የኅብረተሠብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል። ምክንያቱ የቫይረሱን መዛመት ለመከላከል የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ክልል ተግባራዊ አለመደረጉ እንደሆነ አመልክቷል።በሀዋሳ ኢንድስትሪ ፓርክም ከአንድ መቶ ሰባ በላይ ሠራተኞች ለቫይረሱ መጋለጣቸውን የኢንስቲትዩቱ ዳይሬክተር ዶ/ር ማቴ መንገሻ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG