በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮሮናቫይረስ በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን እየተስፋፋ ነው ተባለ


ኮሮናቫይረስ በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን እየተስፋፋ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:16 0:00

ኮሮናቫይረስ በኦሮምያ ክልል በተለይም በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን እየተስፋፋ መሆኑን የኦሮምያ ጤና ቢሮ ገልጿል። በክልሉ ውስጥ ቁጥራቸው ከመቶ ያላነሰ እሥረኞ ለቫይረሱ መጋለጣቸውን የክልሉ የጤና ቢሮ ለቪኦኤ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG