የመጫና ቱለማ መረዳጃና ልማት ሕዝባዊ ማኅበር ፕሬዚዳንት መደብደባቸውን ገለፁ
የመጫና ቱለማ መረዳጃና ልማት ሕዝባዊ ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ ድርቤ ደምሴ ባለፈው ሣምንት ውስጥ መኖሪያ ቤቴ ውስጥ“በመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎች ተደብድቤአለሁ” ሲሉ ስሞታ አሰምተዋል።የከተማው የፀጥታና የአስተዳደር ፅህፈት ቤት ኃላፊ ስብሰባ ላይ መሆናቸውን ገልፀው ምላሽ ሊሰጡ እንደማይችሉ የተናገሩ ሲሆን ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ስለጉዳዩ መረጃ እንዳልደረሰው ገልጿል።የኦሮምያ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ቢሮ በበኩሉ ስለጉዳዩ አጣርቶ ማብራሪያ እንደሚሰጥ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 23, 2022
"ሕግን ማስከበር መብቶችን በመጣስ መሆን የለበትም” - ኢሰመኮ
-
ሜይ 21, 2022
በአማሮ ልዩ ወረዳ ሁለት አዳጊዎች በታጣቂዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
-
ሜይ 20, 2022
የኢትዮጵያ የነዋይ ዋስትና ሰነዶች ልውውጥ ገበያ ለማቋቋም ሥምምነት ተፈረመ