የመጫና ቱለማ መረዳጃና ልማት ሕዝባዊ ማኅበር ፕሬዚዳንት መደብደባቸውን ገለፁ
የመጫና ቱለማ መረዳጃና ልማት ሕዝባዊ ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ ድርቤ ደምሴ ባለፈው ሣምንት ውስጥ መኖሪያ ቤቴ ውስጥ“በመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎች ተደብድቤአለሁ” ሲሉ ስሞታ አሰምተዋል።የከተማው የፀጥታና የአስተዳደር ፅህፈት ቤት ኃላፊ ስብሰባ ላይ መሆናቸውን ገልፀው ምላሽ ሊሰጡ እንደማይችሉ የተናገሩ ሲሆን ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ስለጉዳዩ መረጃ እንዳልደረሰው ገልጿል።የኦሮምያ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ቢሮ በበኩሉ ስለጉዳዩ አጣርቶ ማብራሪያ እንደሚሰጥ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጥናት ውጤት የኢዜማ ምላሽ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ብሊንክን የአሜሪካ ውጭ ጉዳዮ ሚኒስትር ሆኑ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት ጀመረ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል በተካሄደው ውጊያ እንዲሳተፉ ተደርገዋል ስለተባሉ የሶማሊያ ወታደሮች
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
የእነ አቶ ጀዋር መሐመድ የፍርድ ቤት ውሎ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
የኤርትራ ወታደሮች ከትግራይ ክልል እንዲወጡ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አሳሰበ