በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እነ አቶ እስክንድር ነጋ በመንግሥት ጠበቃ እንዲቀርቡ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ


እነ አቶ እስክንድር ነጋ በመንግሥት ጠበቃ እንዲቀርቡ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:14 0:00

እነ አቶ እስክንድር ነጋ በተጠረጠሩበት ወንጀል በቀዳሚ ምርመራ የዐቃቤ ሕግ ምስክሮችን እንደማይሰሙ በመግለፅ ጠበቆቻቸውን አሰናበቱ። ፍርድ ቤቱ በበኩሉ መንግሥት ተከላካይ ጠበቃ አቁሞላቸው እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጠ።

XS
SM
MD
LG