No media source currently available
እነ አቶ እስክንድር ነጋ በተጠረጠሩበት ወንጀል በቀዳሚ ምርመራ የዐቃቤ ሕግ ምስክሮችን እንደማይሰሙ በመግለፅ ጠበቆቻቸውን አሰናበቱ። ፍርድ ቤቱ በበኩሉ መንግሥት ተከላካይ ጠበቃ አቁሞላቸው እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጠ።