ቄሮ፣ ፋኖ፣ ኤጀቶ፣ ዘርማ እና ሌሎችም የወጣት እንቅስቃሴዎች ከጥፋት ወደ መፍትሄ እንዴት መምጣት ይችላሉ?
ፋኖ፣ ቄሮ፣ ዘርማ፣ ኤጀቶ፣ ፈንቅል እንዲሁም በየክልሉ ያሉ የወጣት እንቅስቃሴዎች በአብዛኛው በሰላማዊ መንገድ ትግል የማድረግ አላማ ያላቸው ናቸው፡፡ ይሁንና በሰላማዊ መንገድ የጀመሩት ትግል በተለያዩ ጊዜያት ወደ ጥፋት ሲቀየር ታይቷል፡፡ እነዚህ የወጣት ቡድኖች ስለሚያነሷቸው ጥያቄዎች አንድነት እና ልዩነት፣ አካሄድ እና አደረጃጀት ዙሪያ ኤደን ገረመው በመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ በፍቃዱ ሃይሉን ጋብዛ አነጋገራለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 10, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 09, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 08, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 07, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 06, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 05, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA