ቄሮ፣ ፋኖ፣ ኤጀቶ፣ ዘርማ እና ሌሎችም የወጣት እንቅስቃሴዎች ከጥፋት ወደ መፍትሄ እንዴት መምጣት ይችላሉ?
ፋኖ፣ ቄሮ፣ ዘርማ፣ ኤጀቶ፣ ፈንቅል እንዲሁም በየክልሉ ያሉ የወጣት እንቅስቃሴዎች በአብዛኛው በሰላማዊ መንገድ ትግል የማድረግ አላማ ያላቸው ናቸው፡፡ ይሁንና በሰላማዊ መንገድ የጀመሩት ትግል በተለያዩ ጊዜያት ወደ ጥፋት ሲቀየር ታይቷል፡፡ እነዚህ የወጣት ቡድኖች ስለሚያነሷቸው ጥያቄዎች አንድነት እና ልዩነት፣ አካሄድ እና አደረጃጀት ዙሪያ ኤደን ገረመው በመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ በፍቃዱ ሃይሉን ጋብዛ አነጋገራለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ኤፕሪል 20, 2024
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 19, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA