በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትውልደ ኢትዮጵያዊው የሂሳብ ሊቅ የአሜሪካ ፕሬዚደንታዊ የላቀ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ


ትውልደ ኢትዮጵያዊው የሂሳብ ሊቅ የአሜሪካ ፕሬዚደንታዊ የላቀ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00

የዮናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ቢሮ ከሰሞኑ በሳይንስ ሂሳብ እና ምህንድስና ዘርፍ የፕሬዚደንታዊ ልቅና ሽልማት አሸናፊዎችን ይፋ አድርጓል። በዚህ ሽልማት የአሰልጠኝነት ወይንም የበላይ ክትል ዘርፍ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ሙላቱ ለማ ከአሸናፊዎች መካከል አንዱ መሆናቸው ተበስሯል።

XS
SM
MD
LG