በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

15ኛው የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በድሬዳዋ


15ኛው የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በድሬዳዋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:43 0:00

በ2013 ዓ.ም የሚከበረው የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን ልዩነቶቻችን ላይ ሳይሆን አንድነታችን ላይ አተኩሮ ይከበራል ሲሉ አዲሱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አቶ አደም ፋራህ አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG