በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሃገር ዓቀፍ የኮቪድ ምርመራ ንቅናቄ በቀጣይ ሃገሪቱ በኢኮኖሚው እና በፖለቲካው ላይ የሚኖራትን ዕቅዶች ለመወሰን ያግዛል ተባለ


የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ያለውን የኮቪድ 19 ስርጭት ለመቀስ እና ለመከላከል የማኅበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ ለመጀመር ዘግጅት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀምር በተገለጸው ይህ ዘመቻ ኅብረተስቡን ከማስተማር እና የኮቪድ ስርጭትን ከመቆጣጠር ባለፈ በቀጣይ የሃገሪቱ መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ የሚያስይዝም ይሆናል ተብሏል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ ዶ/ር ተገኔ ረጋሳን አነጋገራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡

XS
SM
MD
LG