በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኅዳሴ ላይ ድርድሩ እየተካሄደ ነው


በኅዳሴ ላይ ድርድሩ እየተካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:49 0:00

ከሳምንታት በፊት በኅዳሴው ግድብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው የግብፅ፣ የሱዳንና የኢትዮጵያ ውይይት ሲቋረጥ ሱዳን ተጨማሪ ጊዜ ከጠየቀች በኋላ የሦስቱ ሃገሮች የቴክኒክ ባለሞያዎች እንደገና ለድርድር መቀመጣቸው ተነገረ።

XS
SM
MD
LG