በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊው የሃርማን ጄምነርን ሽልማት አሸነፈ


ኢትዮጵያዊው የሃርማን ጄምነርን ሽልማት አሸነፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00

በኤስ ኦ ኤስ ማሳደጊያ ውስጥ ያደገው ኢትዮጵያዊው ገብረእግዚአብሄር ገብረ በዛሬው ዕለት የሃርማን ጄምነር ሽልማት አሸናፊ መሆኑ ይፋ ተደርጓል፡፡ገብረእግዚአብሄር ለውድድር የቀረበው በልኡል ግርማይ መታሰቢያ ድርጅት በኩል ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት ለሚያደርገው የትምህርት ድጋፍ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ገ/እግዚአብሔርን እና የኤስ ኦ ኤስ እናቱን ወ/ሮ መድህን መሃሪን አነጋግራለች፡፡

XS
SM
MD
LG