በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢንተርኔት መዘጋት ኢትዮጵያ በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ታጣለች


በኢንተርኔት መዘጋት ኢትዮጵያ በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ታጣለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:08 0:00

በኢትዮጵያ ለሁለት ሳምንት ሙሉ ለሙሉ የተቋረጠው የኢንተርኔት አገርልግሎት ሀገሪቱን በቀን ከ 4 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ እንደሚያሳጣት 'ኔት ብሎክስ' የተሰኘ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት አስታውቋል። መንግስት አገልግሎቱን ያቋረጠው ሁከትና ብጥብጥ እንዳይባባስ፣ ብሎም የሰዎችን ሕይወትና ንብረት ከጥቃት ለመጠበቅ መሆኑን ቢገልፅም፣ መንግስትን ጨምሮ በኢንተርኔት ግንኙነት ላይ ጥገኛ ሆነው የሚሰሩ የንግድ ተቋማት ለከፍተኛ ክስረት መዳረጋቸውን አስረድተዋል።

XS
SM
MD
LG